በአክራሪ ቀኝ ዘመም የፖለቲካ ቅኝታቸው የሚታወቁት ዣን ማሪ ለፔን የሚመራው ናሽናል ራሊ ፓርቲ በፈረንሳይ የታችኛው ምክር ቤት ውስጥ አብላጫውን ሊይዝ እንደሚችል እየተነገረ ይገኛል።በምርጫው ቀኝ ዘመም ፓርቲው ከምክር ቤቱ አጠቃላይ ወንበር 33.2 በመቶ ያሸነፈ ሲሆን፤ ግራ ዘመሙ ጥምር ፓርቲ 28.1 በመቶ ድምጽ ሲያገኝ ለዘብተኛው የማክሮን ስብስብ ደግሞ 21 በመቶ ድምጽ ማግኘቱ ታውቋል።ይህም ከሁለተኛው የአለም ጦርነት ማብቃት በኋላ ቀኝ ዘመም ፓርቲዎች የምክርቤቱን አብላጫ ድምጽ ለመያዝ ሲቃረቡ በታሪክ ለመጀመርያ ጊዜ ያደርገዋል።
Al-Ain
More Stories
የጋዛው ጦርነት የሚቆም ከሆነ ሄዝቦላ በእስራኤል ላይ ጥቃት መሰንዘሩን እንደሚያቆም አስታወቀ
የሀውቲ ታጣቂዎች በእስራኤሏ ሀይፋ ወሳኝ ኢላማ ላይ ጥቃት ማድረሳቸውን ገለጹ
በህንድ ሀይማኖታዊ ስነ ስርዓት ላይ በተፈጠረ መተፋፈግ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 121 ደረሰ