በአክራሪ ቀኝ ዘመም የፖለቲካ ቅኝታቸው የሚታወቁት ዣን ማሪ ለፔን የሚመራው ናሽናል ራሊ ፓርቲ በፈረንሳይ የታችኛው ምክር ቤት ውስጥ አብላጫውን ሊይዝ እንደሚችል እየተነገረ ይገኛል።በምርጫው ቀኝ ዘመም ፓርቲው ከምክር ቤቱ አጠቃላይ ወንበር 33.2 በመቶ ያሸነፈ ሲሆን፤ ግራ ዘመሙ ጥምር ፓርቲ 28.1 በመቶ ድምጽ ሲያገኝ ለዘብተኛው የማክሮን ስብስብ ደግሞ 21 በመቶ ድምጽ ማግኘቱ ታውቋል።ይህም ከሁለተኛው የአለም ጦርነት ማብቃት በኋላ ቀኝ ዘመም ፓርቲዎች የምክርቤቱን አብላጫ ድምጽ ለመያዝ ሲቃረቡ በታሪክ ለመጀመርያ ጊዜ ያደርገዋል።
Al-Ain
More Stories
የዩክሬን አየር ሃይል 106 የሩሲያ ሰው አልባ አውሮፕላኖችን መትቶ መጣሉን አስታውቋል፡፡
ትራምፕ ጦርነቱን በመጀመር እና ስምምነት ላይ ባለመድረስ ዩክሬንን ወቀሱ
ሩሲያ በዩክሬን ጦርነት ጉዳይ ንግግር ለመጀመር አጥጋቢ እቅድ እንዳልደረሳት ገለጸች