July 4, 2024

Masha Fm Woreda to World

Woreda to World

በአንድ ቀን ብቻ ከ1 ሺህ በላይ የሩሲያ ወታደሮች ተገድለዋል

-የዩክሬን መከላከያ ሚኒስቴር ኬቭ የሞስኮን 115 ከፍተኛ ወታደራዊ ተሸከርካሪዎች፣ 19 ታንኮች እና 66 መድፎችን ማውደሟንም ነው ሚኒስቴሩ ባወጣው መግለጫ የጠቆመው።ሩሲያ እና ዩክሬን ጦርነት ከጀመሩ ወዲህ አደረስን የሚሉትን የጉዳት መጠን በገለልተኛ ወገን ማረጋገጥ አልተቻለም።ባሰለፍነው ግንቦት ወር በየቀኑ ከ1200 በላይ የሩሲያ ወታደሮች ህይወታቸውን እንደሚያጡ የገለጸው የብሪታንያ መከላከያ ሚኒስቴርም በዩክሬን በኩል የደረሰውን ጉዳት ሳያካትት መቅረቱ ይታወሳል።

Al-Ain