-የዩክሬን መከላከያ ሚኒስቴር ኬቭ የሞስኮን 115 ከፍተኛ ወታደራዊ ተሸከርካሪዎች፣ 19 ታንኮች እና 66 መድፎችን ማውደሟንም ነው ሚኒስቴሩ ባወጣው መግለጫ የጠቆመው።ሩሲያ እና ዩክሬን ጦርነት ከጀመሩ ወዲህ አደረስን የሚሉትን የጉዳት መጠን በገለልተኛ ወገን ማረጋገጥ አልተቻለም።ባሰለፍነው ግንቦት ወር በየቀኑ ከ1200 በላይ የሩሲያ ወታደሮች ህይወታቸውን እንደሚያጡ የገለጸው የብሪታንያ መከላከያ ሚኒስቴርም በዩክሬን በኩል የደረሰውን ጉዳት ሳያካትት መቅረቱ ይታወሳል።
Al-Ain
More Stories
የዩክሬን አየር ሃይል 106 የሩሲያ ሰው አልባ አውሮፕላኖችን መትቶ መጣሉን አስታውቋል፡፡
ትራምፕ ጦርነቱን በመጀመር እና ስምምነት ላይ ባለመድረስ ዩክሬንን ወቀሱ
ሩሲያ በዩክሬን ጦርነት ጉዳይ ንግግር ለመጀመር አጥጋቢ እቅድ እንዳልደረሳት ገለጸች