በምርቃት ሥነ ሥርዓቱ ላይ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ፕሬዚዳንት ሣሕለ ወርቅ ዘውዴ፣ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጄነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል፣ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር እና የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ቦርድ ሰብሳቢ ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል፣ አምባሳደሮች እና ተጋባዥ እንግዶች ተገኝተዋል።የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ዘንድሮ በአራት የማስተርስ ድግሪ ፕሮግራሞች እጩዎችን ያስመረቀ ሲሆን፤ በሥነ-ወንጀል እና የወንጀል ፍትህ፣ በሰላም እና የህዝብ ደህንነት ጥናት፣ በአስተዳደር እና የለውጥ አመራር፣ በደህንነት ዘርፍ አስተዳደር እና በሌሎች የትምህርት መስኮች ከ400 በላይ የፖሊስ መኮንኖች እና እጩ መኮንኖችን እያስመረቀ ነው።
EBC
More Stories
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ፖላንድ ሪፐብሊክ ርዕሰ መዲና ዋርሶ አዲስ በረራ ጀመረ
እስራኤል አስራቸው የነበሩትን 55 ፍልስጤማውያን ለቀቀች
የፌዴሬሽን ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀመረ