247 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች መያዙን የጉሙሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ዕቃዎቹ የተያዙትም ከሰኔ 7 እስከ 13 ቀን 2016 ዓ.ም በተደረገ ክትትል መሆኑ ተገልጿል፡፡በዚሁ መሠረትም 233 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር የገቢ እና 14 ሚሊየን ብር የወጪ ኮንትሮባድ ዕቃዎች በተለያዩ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች መያዛቸውን የኮሚሽኑ መረጃ አመላክቷል፡፡
FBC
Woreda to World
247 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች መያዙን የጉሙሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ዕቃዎቹ የተያዙትም ከሰኔ 7 እስከ 13 ቀን 2016 ዓ.ም በተደረገ ክትትል መሆኑ ተገልጿል፡፡በዚሁ መሠረትም 233 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር የገቢ እና 14 ሚሊየን ብር የወጪ ኮንትሮባድ ዕቃዎች በተለያዩ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች መያዛቸውን የኮሚሽኑ መረጃ አመላክቷል፡፡
FBC
More Stories
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ፖላንድ ሪፐብሊክ ርዕሰ መዲና ዋርሶ አዲስ በረራ ጀመረ
እስራኤል አስራቸው የነበሩትን 55 ፍልስጤማውያን ለቀቀች
የፌዴሬሽን ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀመረ