July 2, 2024

Masha Fm Woreda to World

Woreda to World

እስራኤል በሊባኖስ ድንበር በኩል እግረኛ ጦሯን ለማሰማራት ዝግጅት እያደረገች መሆኗን ገለጸች

ባለፉት 8 ወራት እስራኤል እና ሂዝቦላ በሚሳይል ተኩስ ሲለዋወጡ ሰንብተዋል

ባለፉት 8 ወራት እስራኤል እና ሂዝቦላ በሚሳይል ተኩስ ሲለዋወጡ ሰንብተዋል

እስራኤል በሊባኖስ እግረኛ ጦሯን ለማሰማራት ዝግጅቷን ማጠናቀቋን አስታውቃለች፡፡

 የእስራኤል የውጭ ጉዳይ ሚንስትር እስራኤል ካትዝ “እየበረታ ለመጣው የሂዝቦላ ትንኮሳ ምላሽ ለመስጠት ሁሉን አቀፍ ጦርነት ለማድረግ ዝግጅቶች ተደርገዋል” ነው ብለዋል፡፡ 

 

Al-Ain