ከሳምንታት በፊት በ34 ክሶች ጥፋተኛ የተባሉት ዶናልድ ትራምፕ የፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ቅስቀሳቸውን እንደቀጠሉ ናቸው
ዶናልድ ትራምፕ ምክትላቸው ጥቁር አሜሪካዊ አልያም ሴት እንደሚያደርጉ ይጠበቃል
ዶናልድ ትራምፕ ስምንት እጩ ምክትል ፕሬዝዳንቶችን አጩ።
ዶናልድ ትራምፕ በቀጣዩ ሕዳር ወር ላይ በሚካሄደው የአሜሪካ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ላይ ሪፐብሊካን ፓርቲን ወክለው እንደሚወዳደሩ ይጠበቃል።
አስገድዶ ደፈራ እና ግብር መሰወርን ጨምሮ በተለያዩ ወንጀሎች ተጠርጥረው ክስ የተመሰረተባቸው ዶናልድ ትራምፕ እጩ ምክትል ፕሬዝዳንት በቅርቡ እንደሚመርጡ አስታውቀዋል።
በአሜሪካ ፖለቲካ የመራጮችን ድምጽ ለማግኘት በሚል ከምርጫ በፊት የምክትል ፕሬዝዳንትን ማንነት ማሳወቅ የተለመደ ነው።
ዶናልድ ትራምፕም ለዚህ እንዲረዳቸው ስምንት እጩ ምክትል ፕሬዝዳንት ያሳወቁ ሲሆን የእጩዎች ገንዘብ ሁኔታ፣ ፈቃደኝነት እና ሌሎች መረጃዎች እየተሰባሰቡ እንደሆነ ተገልጿል።
Al-Ain
More Stories
የዩክሬን አየር ሃይል 106 የሩሲያ ሰው አልባ አውሮፕላኖችን መትቶ መጣሉን አስታውቋል፡፡
ትራምፕ ጦርነቱን በመጀመር እና ስምምነት ላይ ባለመድረስ ዩክሬንን ወቀሱ
ሩሲያ በዩክሬን ጦርነት ጉዳይ ንግግር ለመጀመር አጥጋቢ እቅድ እንዳልደረሳት ገለጸች