ኢትዮጵያ በአፍሪካ ግዙፍ ኢኮኖሚ ካላቸው ሀገራት መካከል በአምስተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣለች፡፡
እንደ አለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም መረጃ ኢትዮጵያ በአፍሪካ ግዙፍ ኢኮኖሚ ካላቸው ሀገራት መካከል አምስተኛ ደረጃን የያዘችው 205.1 ቢሊየን ዶላር ጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት (GDP) በማስመዝገብ ነው::
ከዓለም ደግሞ በ57ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣለች፡፡
ደቡብ አፍሪካ ፣ግብፅ፣አልጄሪያ እና ናይጄሪያ ደግሞ በአፍሪካ ግዙፍ ኢኮኖሚ ካላቸው ሀገራት ከአንድ እስከ አራተኛ ደረጃን የያዙ ሀገራት ናቸው፡፡
FBC
More Stories
“አስቸኳይ ፓስፖርት እናሰራላችኋለን” በሚል ሰዎችን ሲያጭበረብሩ ነበሩ የተባሉ ተጠርጣሪዎች ተያዙ
3ኛው የፓርላማ ዜጎች ፎረም እየተካሄደ ነው
ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የሚደረገው ድጋፍ እንዲጠናከር ጥሪ ቀረበ