ኢትዮጵያ በአፍሪካ ግዙፍ ኢኮኖሚ ካላቸው ሀገራት መካከል በአምስተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣለች፡፡
እንደ አለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም መረጃ ኢትዮጵያ በአፍሪካ ግዙፍ ኢኮኖሚ ካላቸው ሀገራት መካከል አምስተኛ ደረጃን የያዘችው 205.1 ቢሊየን ዶላር ጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት (GDP) በማስመዝገብ ነው::
ከዓለም ደግሞ በ57ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣለች፡፡
ደቡብ አፍሪካ ፣ግብፅ፣አልጄሪያ እና ናይጄሪያ ደግሞ በአፍሪካ ግዙፍ ኢኮኖሚ ካላቸው ሀገራት ከአንድ እስከ አራተኛ ደረጃን የያዙ ሀገራት ናቸው፡፡
FBC
More Stories
የዩክሬን አየር ሃይል 106 የሩሲያ ሰው አልባ አውሮፕላኖችን መትቶ መጣሉን አስታውቋል፡፡
ትራምፕ ጦርነቱን በመጀመር እና ስምምነት ላይ ባለመድረስ ዩክሬንን ወቀሱ
የማሻ ወረዳ ምክር ቤት 4 ኛ ዙር12ኛ ዓመት የሥራ ዘመን12 ኛ መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀምሯል።