ወልቭስ ያቀረበው ቴክኖሎጂው በቀጣዩ የውድድር አመት ይታገድ ጥያቄ በ19 ክለቦች ተቃውሞ ውድቅ ተደርጓል
በቪዲዮ የታገዘ ዳኝነት (ቪኤአር) የእግርኳስን ተፈጥሯዊ ውበት እያደበዘዘ ነው የሚል ቅሬታ ይቀርብበታል
የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ክለቦች የ”ቪኤአር” ቴክኖሎጂ ጥቅም ላይ መዋሉ እንዲቀጥል ተስማሙ።
የሊጉ ክለቦች እያካሄዱት ባለው አመታዊ ጉባኤ ነው ቴክኖሎጆጂው በ2024/25 የውድድር አመትም ጥቅም ላይ እንዲውል የተስማሙት።
ወልቭስ ባለፈው ግንቦት ወር በቪዲዮ የታገዘ ዳኝነት (ቪኤአር) እንዲታገድ ባቀረበው ጥያቄ ዙሪያ ክለቦች ድምጽ እንዲሰጡ ተደርጎ 19ኙ (ከወልቭስ ውጭ ያሉት) ክለቦች ተቃውመውታል።
የወልቭስ ጥያቄ ተቀባይነት ኖሮት በቀጣዩ አመት ቴክኖሎጂው እንዲታገድ 14 ክለቦች ድጋፍ መስጠት ነበረባቸው።
Al-Ain
More Stories
ኢትዮጵያ በፊፋ ደረጃ 147ኛ ሆናለች
ኬቨን ዲብሮይን በውድድር ዓመቱ መጨረሻ ማንቼስተር ሲቲን እንደሚለቅ ተረጋገጠ
በማሻ ወረዳ በህል ቱሪዝምና ስፖርት ጽ/ቤት አዘጋጅነት ለተከታታይ 5ቀን ስካሄድ የነበረው የእግርኳስ ውድድር ፍጻሜውን አግኝተዋል።