ካርሎ አንቸሎቲ አምስት የሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫ ያነሱ አሰልጣኝ በመሆን አዲስ ታሪክ አጽፈዋልሪያል ማድሪድ የጀርመኑን ቦርሺያ ዶርትሙንድ በማሸነፍ 15ኛ የሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫውን አነሳ።ማድሪድ በምሽቱ የዌምብሌይ የፍጻሜ ጨዋታ ዳኒ ካርቫሃል በ74ኛው፤ ቪንሺየስ ጁኒየር በ83ኛው ደቂቃ ባስቆጠሯቸው ጎሎች ነው ለድል የበቃው።የኤዲን ቴርዚች ቡድን በመጀመሪያው አጋማሽ የፈጠራቸውን የጎል እድሎች መጠቀም አለመቻሉ ዋጋ አስከፍሎታል።በተለይ ካሪም አድየሚ ሁለት የጎል እድሎችን ያመከነበት አጋጣሚ በድጋፍ ድምጻቸው ዌምብሌይን ላደመቁት የዶርትሙንድ ደግፊዎች የሚያስቆጩ ነበሩ።
Al-Ain
More Stories
ኢትዮጵያ በፊፋ ደረጃ 147ኛ ሆናለች
ኬቨን ዲብሮይን በውድድር ዓመቱ መጨረሻ ማንቼስተር ሲቲን እንደሚለቅ ተረጋገጠ
በማሻ ወረዳ በህል ቱሪዝምና ስፖርት ጽ/ቤት አዘጋጅነት ለተከታታይ 5ቀን ስካሄድ የነበረው የእግርኳስ ውድድር ፍጻሜውን አግኝተዋል።