ፓርቲው 50 በመቶ እና ከዛ በላይ ድምጽ ካላገኝ ከሌሎች ፓርቲዎች ጋር ጥምር መንግስት ለመመስረት ይገደዳልበደቡብ አፍሪካ በተካሄደው ፓርላመንታዊ ምርጫ ለ30 አመታት በስልጣን ላይ የቆየው የኔልሰን ማንዴላ አፍሪካን ናሽናል ኮንግረስ ፓርቲ (ኤኤንሲ) በታሪኩ ለመጀመርያ ግዜ ዝቅተኛውን ድምጽ አግኝቷል።ዛሬ የወጡ መረጃዎች በ23ሺ የምርጫ ጣብያዎች በተደረገው ምርጫ የድምጽ ቆጠራው 97 በመቶ መጠናቀቁን የገለጹ ሲሆን በዚህ ውስጥ ኤኤንሲ ፓርቲ ማግኝት የቻለው ድምጽ 40.14 በመቶ መሆኑን ጠቁመዋል።
FBC
More Stories
በአንድ ቀን ብቻ ከ1 ሺህ በላይ የሩሲያ ወታደሮች ተገድለዋል
በፈረንሳይ የፓርላማ ምርጫ ስደተኛ ጠል ፓርቲዎች አብላጫውን ድምጽ አሸነፉ።
በአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ክርክር ትራምፕ በባይደን ላይ የበላይነትን ተቀዳጅተዋል ተባለ።