የሩሲያ ባለስጣናት ዩክሬን በሩሲያ ከተሞች እና የነዳጅ መሰረተልማቶች ላይ በምትፈጽማቸው ጥቃቶች ትግስታቸው እያለቀ መሆኑን እየተናገሩ ነው
ፑቲን ምዕራባውያን ዩክሬን ሩሲያን በሚሳይል እንድትመታ በመፍቀድ “በእሳት እንዳይጫወቱ” አስጠነቀቁ።
የሩሲያው ፕሬዝደንት ቭላድሚር ፑቲን በአውሮፓ የሚገኙ የኔቶ አባላት ዩክሬን ከምዕራባውያን ባገኘችው መሳሪያ ተጠቅማ ሩሲያ ውስጥ ዘልቃ ጥቃት እንድታደርስ በመፍቀድ በእሳት እንዳይጫወቱ ምዕራባውያንን በትናትናው አስጠንቅቀዋል።
Al-Ain
More Stories
የዩክሬን አየር ሃይል 106 የሩሲያ ሰው አልባ አውሮፕላኖችን መትቶ መጣሉን አስታውቋል፡፡
ትራምፕ ጦርነቱን በመጀመር እና ስምምነት ላይ ባለመድረስ ዩክሬንን ወቀሱ
ሩሲያ በዩክሬን ጦርነት ጉዳይ ንግግር ለመጀመር አጥጋቢ እቅድ እንዳልደረሳት ገለጸች