
በቱርክና እስራኤል መካከል የሚደረጉ የወጪና ገቢ ንግዶች መቆማቸውን አንካራ አስታውቃለች
በ2023 ቱርክና እስራኤል መካከል የነበረው የንግድ ልውውጥ 6.8 ቢሊዮን ዶላር ነበር
ቱርክ ከእስራኤል ጋር ያላትን የንግድ ግንኙነት ሙሉ በሙሉ ማቋረጧን አስታወቀች።
ቱርክ ከእስራኤል ጋር ያላትን የንግድ ግንኙነት ያቋረጠችው በጋዛ እየተባባሰ ከመጣው የሰብዓዉ ሁኔታ ጋር ተያይዞ እንደሆነ የሀገሪቱ ንግድ ሚኒስቴር አስታውቋል።
የቱርክ የንግድ ሚኒስቴር ትናንት ባወጣው መግለጫ፤ ከቱርክ ወደ እስራኤል እንዲሁም ከእስራኤል ወደ ቱርክ የሚደረጉ ሁሉም አይነት የገቢና ወጪ ንግዶች ሙሉ በሙሉ ተቋርጠዋል ብሏል።
More Stories
የዩክሬን አየር ሃይል 106 የሩሲያ ሰው አልባ አውሮፕላኖችን መትቶ መጣሉን አስታውቋል፡፡
ትራምፕ ጦርነቱን በመጀመር እና ስምምነት ላይ ባለመድረስ ዩክሬንን ወቀሱ
የማሻ ወረዳ ምክር ቤት 4 ኛ ዙር12ኛ ዓመት የሥራ ዘመን12 ኛ መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀምሯል።