በፓናል ውይይቱ የአከባቢው ተወላጆችና ተጋባዥ እንግዶች እየታደሙ ይገኛሉ።
የካፊቾ ብሔር የዘመን መለወጫ በዓል “የቤነ ሻዴዬ ባሮ” ከዛሬው ዕለት ጀምሮ በፓናል ውይይትና በአደባባይ እንደሚከበርም ተገልጿል።
ባህልን መጠበቅን፣ መንከባከብ እንዲሁም በአግባቡ መጠቀም ላይ ትኩረት ያደረገ ጥናታዊ ጽሁፎች በምሁራኞች እንደሚቀርብም ከወጣው መርሀግብር ለመረዳት ተችሏል።
ዘገባው የክልል መንግስት ኮሚኒኬሽን ቢሮ ነው
More Stories
የዩክሬን አየር ሃይል 106 የሩሲያ ሰው አልባ አውሮፕላኖችን መትቶ መጣሉን አስታውቋል፡፡
ትራምፕ ጦርነቱን በመጀመር እና ስምምነት ላይ ባለመድረስ ዩክሬንን ወቀሱ
የማሻ ወረዳ ምክር ቤት 4 ኛ ዙር12ኛ ዓመት የሥራ ዘመን12 ኛ መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀምሯል።